ካገር ፍቅር - አዲሳባ

by ጀሚል አክበር

Negotiable

Price is negotiable
Condition: Like new
Category: Fiction
Language: Amharic
Location: Addis Ababa (4 Kilo)
Description

''አለም በቃኝ ብለው በሰው ብዛት ልትፈነዳ በደረሰችበት ጊዜ ነበር ታሜ ወደ ቀጠሮ የመጡት። አለም በቃኝ ያኔ በእስረኞች ጢቅ ብላ ሞልታ በመወጠሯ፣ የግድ ወደ ውጭ መፍሰስ ሊያስፈልጋት ሆነ። ሌሎችም ክፍሎች እንዲሁ ከልክ በላይ ሞልተዋልና፣ በአፋጣኝ አዳዲስ ቤቶች እንዲሰሩ ተባለ። በትዕዛዙ መሰረት፣ ሁለት ታላላቅ የቆርቆሮ አዳራሾች ተሰርተው፣ ዘጠኝ የነበረው የቀጠሮ ክልል፣ 10ኛ እና 11ኛ የሚዛመዱ ልጆች፣ ሞቶችና ኮሜቴዎች ሲቀሩ፣ ሁሉም የፖለቲካ እስረኛ ከአለም በቃኝ  እንዲወጣ ተባለና፣ እስረኛው በግዳጅ ጓዙን ጭኖ እየወጣ አዳዲሶቹ አዳራሾች፣ ቀጠሮ 10ኛ እና 11ኛ ቤቶች ውስጥ ተጠቀጠቀ።...

Seller Information

Please login to view seller contact details.

Please login to view seller contact details.
Share
Please login to express interest in this book.