የልምዣት
“ኢትዮጵያውያን ልጆች ኢትዮጵያውያን ወለዷቸው፤ በቃ የኢትዮጵያ ልጆች ኢትዮጵያዊነታቸው እዚያ ላይ ቆመ:: ከዚያ ፈረንጅ ተቀብሎ ታሪኩን ሥልጣኔውን ሕገ ወጉን ባሕሉን የኑሮ ሥርዓቱን እና የዚህ ሁሉ ስሜት የሚገለጽበትን ልዩ ልዩ ዘዴ እያስተማረ አሳደጋቸው:: በመንፈስ፣በእምነት እና በስሜት የፈረንጅ ልጆች ሆኑ፡፡እንግዲህ እንዲህ ያሉት ልጆች በሙሉ ኢትዮጵያውያን አይደሉም፡፡ በሙሉ ፈረንጆች አይደሉም፡፡ ስለዚህ ማንም አይደሉም፡፡"
የልምዣት
ሀዲስ አለማየሁ
24 views
Comments (0)
No comments yet. Be the first to comment!