Hasetegnaw : ሐሰተኛው

by ዓለማየሁ ገላጋይ

ETB 380.00

Condition: Like new
Category: Fiction
Language: Amharic
Edition: 1st Edition
Publication Year: 2012
Location: Addis Ababa (Akaki kality)
Description

‹‹ሐሰተኛው በእምነት ሥም›› የሚባል መፅሀፍ ሲሆን ደራሲውም አለማየሁ ገላጋይ ነው፡፡ አለማየሁ የመጀመሪያው የልቦለድ ስራው የሆነውን ‹‹አጥቢያን›› ከፃፈ አስራ አምስት ዓመታት አልፈውታል፡፡ በነዚህ አስራ አምስት ዓመታት ውስጥ ከአጥቢያ በመቀጠል እነኩርቢትን፣ ቅበላን፣ ኢህአዴግን እከሳለሁ፣ የስብሐት ገ/እግዚአብሄር ሕይወትና ክህሎትን፣ መልክአ-ስብሐትን፣ የብርሃን ፈለጎችን፣ ወሪሳን፣ ኩርቢትን፣ በፍቅር ስምን፣ መለያየት ሞት ነውን፣ ታለ-በዕውነት ስምን፣ ወዘተ ...

‹‹ሐሰተኛው በእምነት ሥም››ም ከነዚሁ መፅሐፍቱ መካከል የሚገኝ ሲሆን ሐምሌ 2012 ዓ.ም. የታተመ ልብወለድ መፅሐፍ ነው፡፡ መፅሐፉ በ304 ገፆች ተከሽኖ በሁለት ክፍሎች ተዋቅሯል፡፡

Seller Information

Please login to view seller contact details.

Please login to view seller contact details.
Share
Please login to express interest in this book.